ማክሰኞ 16 ጁን 2015



                 በሊብያ ምድር 30 ኢትዮጰያናች ታርደዉ ተገደሉ

                         በ ወንድፈራው ተሲሳ                       

በሊብያ ታርደዉ የተገደሉትን ወገኖቻችን  በማስመልከት በመቀሊ ዩኒቨርስቲ የሻማምሽት ተደረገ         

 በሻማዉ ምሽት ላይም ኣጠቃላይ የዩኒቨርስቲዉ ተማሪዎችና ኣጠቃላይ የግቢዉ ማሕበረሰብ ተገኝተዋል:;
በዚህ ምሽትየተደረገዉ የሻማ ስነ-ስርዓት ተማሪዎች ኣያይዘዉ <<እንዲህ ኣይነቱየሽብር ተግባር ኣጥብቀን እንቃወማለን ብለዋል:;

ተማረዎች ከሻማ ምሽት
 ከዚህ ጋር ኣይነቱን የሽብርተኝነትንመከለከል የኣንደ ግለሰብ ሓላፊነት ሳይሆን ማንኛዉም ዜጋ የሚመለከከተዉ ጉዳይ ነዉ በዚህም ጉደይ መንግስትም ሆነ ኣጣቃላይ ህዝብ ትኩረት ሊሰጠዉ ይገባል:;
ለተያያዚዉ ዜና በመቀሌ  ዩኒቨርስቲ ኣድ ሓቂ ግቢ በነበረዉ የሻማ ምሽት የኣዲ ሓቂ ግቢ የህብረተሰብ ሳይነስ ኮሌጅሰዋና ተጠሪ ዶክተር ዜናዊ  ዘሪሁንተገኝተዋል በዚህም በሽብርተነት ኣያይዘዉ የሚከተለዉን ብለዋል::  

<<ይህ ኣይነት ተግባር እጅግ የሚያሳዝን ከሰብኣዊ ፍጡር የማይጠበቅ ሲሆን ሓይማኖትን መሰረት ያደረገ ሳይሆን ሰይጣናዊ እብደት መሆን ልንገነዘብ የማይጠበቅ ሲሆን ሓይማኖትን መሰረት ያደረገ ሳይሆን ሰይጣናዊ እብደት መሆን ልንገነዘብ ይገባል ሲሉ ገልፃል::እኛም ከዚህ የምንገነዘበዉምንም ኣይነት ከሓይማኖት ጋር የሚገናኝ ሌላ ትርጉም ያለዉ ነዉ ስል ኣስምሮበታል>>::


ኣጠቃላይ ተማሪዎች የኣቋም መግለጫቸዉን በመስማት <<እኛም እንዲህ ኣይነት ኣሰቃቂ የሽብርተኝነት ሰተግባር ለመከላከል ጠንክረን እንሰራለን ብለዋለ የኣድሓቂ ግቢ የክለባት

ጠር የሆነዉ ተማሪ ገብረመድን ኣያሌዉ ይህ ድርጊት ለኛም በቻ ሳይሆን ለተጎጂ ቤተሰቦች ለወዳጅ ዘመዳቸዉ መፅናናት እንመኛለን ብለዋል;;

ምንም አስተያየቶች የሉም:

አስተያየት ይለጥፉ