ሰኞ 15 ጁን 2015



         እናቱ ያልታወቀዉ ህፃን ቱቦ ዉስጥ ተወርዉሮ

                                  ተገኘ

በጣብያኝን ዉስጥ ቱቦ ዉስጥ ተወርዉሮ የተገኘዉ ህፃን ምንመ እንኳ እናቱ ባትታወቅም ፖሊስ ምርምረዉ  ኣጠናክሮ  ቀጥሏል:: ይህ ወላጅ ኣልባ ህፅን በቱቦ ዉስጥ ተወርዉሮ መገኘቱ ተማሪውኝን  ብቻ ሳይሆን ማንኛዉንም የግቢዉ ማህበር ሰብ  ኣነጋጋሪ ጉዳይ ሆነዋል:; 

በዚህም ጉዳይ ላይ የ ሴት ተማሪዎች ተጠያቂነት ጉልህ ድረስ እንደሚነሮዉ ያሳሰቡት መርማሪ ፖሊሶች ይህ ጉዳይ ችላ የማይባል ወንደችንም ተጠያቂነት ዉስጥ እንደሚያስገባ ይገልፃል:;

ምንም እንኳ የህፃኑን እናት ለማወቅ ቢያስቸግርም የተጠረጠሩትን የሴት ተማሪዎች ብሎክ ፍተሻተጠናክር ቀጥሏል:; ከዚህም ጋር ተያይዝ ምርመራዉ ዚዜ የሚወስድ ቢሆንም ጥርጣሬዉ ከሴት ተማሪዎች ብሎክ 6 ኣይዘልም የሚሉ ፍንጮች ተገኝተዋል ::

ይህን ኣሰቀያዉ ድርጊት የተመለከቱት ሴት ተማሪዋች ኣያይዘዉ እንደተናገሩት ከሆነ እንዲህ  ኣይነት ድርጊት ሊኮነንና ሊወገዝ ይገባል ሲሉ ሓሳባቸዉ በይፋ ኣስቀምጧል::

ኣንድ ኣንድ የብሎክ ስድስት ነዋሪ የሆኑ ሴት ተማሪዎች እንደገለፁት ከሆነ<< ይህ ድርጊት ከኣንዲት ተማርኩ ባይ የማይጠበቅ ዘግናኝ መሆኑ ቢያሳስባቸዉም ከዚያም ኣልፎ በሌሎች ሴት ተማሪዎች የስነ ልቦና ተፅዕኖ እንደሚያደርስ ኣብራርተዋል ::

መርማር ፖሊስች ኣስተያየት ምንም እንኳ ድርጊቱ ህገወጥና ኣሳፋሪ ቢሆንም ይህን ድርጊት ለመከላከል የሴት ተማሪዎች ሚና ከፍተኛ  ነዉ ብለዋል:: 

ፖሊሶች እንዳሉት ከሆነ የዚህ ኣስነዋሪዋች ድርጊት ምክንያት ሊሆን የሚችሉት በስካር መንፈስ ወይም ኣደንዛዝ ዕፅ በመጠቀም የሚያደርጉት ልቅ የሆነ ግብረ ስጋ ግንኝነት: ሲሁን ተማሪዋች  ከእንደዚ ኣይነት ኣልባሊ ድርጊት ራሳቸዉ መቆጠብ ኣለባቸዉ ሲሉ ገልፀዋል;; ሌሎችም የግቢዉ ማህበረሰቦች ድርጊቱ ኣሳፋሪ ነዉ ሲሉ ኣወግዘዊታል:;
                                     


                     

ምንም አስተያየቶች የሉም:

አስተያየት ይለጥፉ